መስዋአት የሆነው
ህይወቱን ሳይሳሳ ሚገብር ለሀገር
ነገ ሚባል የለው ዛሬን ብቻ ሚያድር
ህዝብ በሰላም ወጥቶ በደህና ሚገባው
ወታደር ሲኖር ነው መከታና ጋሻው
እርሱ እኮ ጀግና ነው ማነው የሚተካው
ማነውስ ከእርስዋ ጋር የሚስተካከለው
ሀገር ሚኖረው ሚቀጥለው ህይወት
ክብርን ይገባዋል ለሆነው መስዋአት፤
This poem has not been translated into any other language yet.
I would like to translate this poem